የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ዓ/ም በሙኒክ ከተማ በድምቀት ተከብሯል

በጀርመን አገር በሙኒክ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ( እኤአ በኦክቶበር 12.2019) በኮሚኒዩቲያቸው አስተባባሪነት በኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር አዲሱን ዓመት 2012ዓ/ምን ባንድ ላይ ተስባስበው ቤተስባዊ መልክ ባለውና በደመቀ ሁኔታ አክብረዋል።
በአለቱም የኢትዮጵያውያን ኮሚዩኒቲ በሙኒክ ከተመሰረተበት ረጂም ዓመታት ጀምሮ በተለያዩ ወቅቶች ማህበሩን በመምራትና በፈቃደኝነት በማስተባበር ንቁ ተሳትፎ ሲያደርጉ የቆዩ የማህበሩ አባላት በበአሉ ላይ በተገኙት ታዳሚዎች ፊት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
የበአሉን አከባበር በሚመለክት አጠቃላይ ግንዛቤ ለማግኘት ከዚህ ጽሁፍ ጋር የተቀመጡትን ምስሎች የመልከቱ።
-
ESAT የአዲሱን አመት ያቀረበው ዝግጅት
-
ESAT የአዲሱን አመት ያቀረበው ዝግጅት
-
ታዳጊ ልጃገረዶች የኢትዮጵያ ባህላዊ ውዝዋዜ ሲያቀርቡ
-
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ከቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ጋር
-
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ዓ/ም በሙኒክ ከተማ
-
ታዳጊ ልጃገረዶች የኢትዮጵያ ባህላዊ ውዝዋዜ ሲያቀርቡ
-
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ከቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ጋር
-
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ዓ/ም በሙኒክ ከተማ
-
ESAT የአዲሱን አመት ያቀረበው ዝግጅት -
ESAT የአዲሱን አመት ያቀረበው ዝግጅት -
ታዳጊ ልጃገረዶች የኢትዮጵያ ባህላዊ ውዝዋዜ ሲያቀርቡ -
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ከቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ጋር -
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ዓ/ም በሙኒክ ከተማ -
ታዳጊ ልጃገረዶች የኢትዮጵያ ባህላዊ ውዝዋዜ ሲያቀርቡ -
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ከቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ጋር -
የኢትዮጵያ አዲስ አመት 2012 ዓ/ም በሙኒክ ከተማ