Zum Inhalt springen
Ethiopian Community in Munich e.V

Ethiopian Community in Munich e.V

  • Startseite | መነሻ ገጽ
  • Video | ቪዲዮ
  • Photos | ፎቶ
  • Sport | ስፖርት
  • ኪነ-ጥበብ
    • ከመፃህፍት-አለም
    • ግጥም
    • ሥነ-ጽሁፍ
  • የአባልነት ቅጽ
  • Contact us
  • Meine Beiträge
  • Pending Posts
  • Draft Posts
  • Video Category
  • Search Videos
  • User Videos
  • Player Embed

Monat: Mai 2019

በ2012 እ.ኤ.አበሙኒክ የኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ ጋባዥነት ስለአድዋ ድል የቀረበ ታሪካዊ ትንታኔ

Mai 2, 2019 admin1 Aktuell, ሥነ-ጽሁፍ

በጀርመን ራድዮ ጣቢያ ባልደረባ የሆነውና አንጋፋው ጋዜጠኛ ይልማ ሀይለሚካኤል እኤ አ በ2012 በሙኒክ የኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ  ጋባዥነት  ስለአድዋ ድል የቀረበው ታሪካዊ ትንታኔ

» Weiterlesen

“ አድዋ! ከሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን የቋንቋ ቃና የተሰኘ የግጥም መድብል የተወሰደ „

Mai 1, 2019 admin1 ኪነ-ጥበብ, ግጥም
» Weiterlesen

ኮሚኒቲውን ለመርዳት

Ethiopian Community in Munich e.V.

Stadtsparkasse München
IBAN:DE22 7015 0000 0104 1171 48
BIC:SSKMDEMMXXX

NEWS

በአማራ ክልል ከማክሰኞ ጀምሮ የጦር መሳሪያ ምዘገባ ሊካሄድ ነው
በአማራ ክልል ከማክሰኞ ጀምሮ የጦር መሳሪያ ምዘገባ ሊካሄድ ነው

በአማራ ክልል ከማክሰኞ ጀምሮ በግለሰቦች እጅ የሚገኝ የጦር መሳሪያ ምዝገባ ሊካሄድ መሆኑን የክልሉ የሰላምና የፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። የጦር መሳሪያ ምዝገባው ከነገ ከማክሰኞ ግንቦት 09/2014 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ አርብ ድረስ ለአራት ተከታታይ ቀናት እንደሚካሄድ የቢሮው ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ለክልሉ መገናኛ ብዙኃን ገልጸዋል። [...]

የጉሮሮ ካንሰር ለምን የአርሲ እና የባሌ አካባቢ ማህኅረሰብን በተለየ ያጠቃል?
የጉሮሮ ካንሰር ለምን የአርሲ እና የባሌ አካባቢ ማህኅረሰብን በተለየ ያጠቃል?

ምንም እንኳ እርግጠኛው የጉሮሮ ካንሰር መነሻ ምክንያቶች እነዚህ ናቸው ተብሎ ባይበየኑም፣ በበርካታ አገራት የአልኮል መጠጥን የሚያዘወትሩ፣ በሲጋራ ሱስ የተጠመዱ ሰዎች በጉሮሮ ካንሰር እንደሚጠቁ ጥናቶች ያሳያሉ። በተጨማሪም የሚፋጁ ምግቦች እና መጠጦችን የሚያዘወትሩ ለጉሮሮ ካንሰር የመጋለጥ ዕድላቸው ሰፊ መሆኑን እነዚህ ጥናቶች ጠቁመዋል። [...]

አሜሪካ ሠራዊቷን መልሳ ሶማሊያ ውስጥ እንድታሰማራ ፕሬዝዳንት ባይደን ፈቀዱ
አሜሪካ ሠራዊቷን መልሳ ሶማሊያ ውስጥ እንድታሰማራ ፕሬዝዳንት ባይደን ፈቀዱ

ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በመቶዎች የሚቆጠሩ የአሜሪካ ወታደሮች እንደገና ወደ አፍሪካ ቀንድ አገሯ ሶማሊያ እንዲሰማሩ ፈቃድ መስጠታቸው ተዘገበ። [...]

በሶማሊያ ለሁለተኛ ጊዜ ፕሬዝዳንት የሆኑት ሐሰን ሼይክ ሞሐሙድ ማን ናቸው?
በሶማሊያ ለሁለተኛ ጊዜ ፕሬዝዳንት የሆኑት ሐሰን ሼይክ ሞሐሙድ ማን ናቸው?

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼይክ ሞሐሙድ ሥልጣነ መንበር ሲጨብጡ የመጀመሪያቸው አይደለም። እአአ ከ2012 እስከ 2017 የሶማሊያ ስምንተኛው ፕሬዝዳንት ነበሩ። በ2017 በድጋሚ ሲወዳደሩ ግን የቀድሞው ፕሬዝዳንት ሞሐመድ አብዱላሂ ፈርማጆ ረቷቸው። [...]

ዘ ኢኮኖሚስት ዘጋቢው ከኢትዮጵያ መባረሩን ተቃወመ
ዘ ኢኮኖሚስት ዘጋቢው ከኢትዮጵያ መባረሩን ተቃወመ

ዘ ኢኮኖሚስት የተባለው ጋዜጣ የኢትዮጵያ ዘጋቢው ፈቃድ መነጠቁን አወገዘ። [...]

Letzte Beitrage

  • በጀርመን አገር በሙኒክ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፈጣን ምላሽ ለወገኔ በሚል ዝግጅት ከ15,000.00 € (አስራ አምስት ሺህ ዩሮ)በላይ አሰባሰቡ።
    Autor Mesfin Pawlos
  • ፈጣን ምላሽ ለተራበው፣ለተጠማውና ለታረዘው ወገኔ !
    admin1
  • ግድቡ የኔ ነው!
    admin1
  • የወንድማችን የአቶ ብሩክ ማሞ የመታሰቢያ ሃውልት ምርቃት
    admin1
  • ከእኛ ወዲያ ለእኛ
    admin1

Archive

  • November 2021
  • Oktober 2021
  • Juli 2021
  • März 2021
  • Februar 2021
  • Januar 2021
  • Dezember 2020
  • November 2020
  • Mai 2020
  • April 2020
  • Februar 2020
  • Januar 2020
  • Mai 2019
Erstellt mit WordPress und Smartline.